Tuesday, January 29, 2013
Tuesday, January 22, 2013
Tuesday, January 15, 2013
ምሥጢረ ሥላሴ
እንኳን ለጥር ሥላሴ በዓል በሰላም አደረሳችሁ
ምሥጢር
አመሠጠረ ከሚለው ግስ የተገኘ ቃል ሲሆን ስውር ፣ ድብቅ ፣ ሽሽግ ማለት ሲሆን አምስቱ አዕማደ ምሥጢራትም ምሥጢር የተባሉበት ምክንያት
- በሥጋዊ ጥበብ
ምርምር
መረዳት
ስለማይቻሉ
- ላመኑት እንጂ
ላላመኑት
ሰዎች
የተሰወሩ
በመሆኑ
ምሥጢር በሁለት ይከፈላል፡፡ እነርሱም፡-
የፈጣሪ ምሥጢር፡- ሊገለጥ የማይችል ነው፡፡ ከ እስከ የሌለው ምሥጢርም ይባላል፡፡
የፍጡራን ምሥጢር፡- በጊዜ የሚገለጥ /የሚታወቅ/ ነው፡፡ የሰውና የመላእክት ምሥጢር በዚህ ውስጥ የሚካተት ነው፡፡
Subscribe to:
Posts (Atom)

